Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ሰቈቃወ 3:12 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

12 ቀስቱን ገተረ ለፍላጻውም እንደ ጊጤ አደረገኝ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

12 ቀስቱን ገተረ፤ ለፍላጻዎቹም ዒላማ አደረገኝ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

12 ቀስቱን ገተረ ለፍላጻውም እንደ ጊጤ አደረገኝ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

12 ቀስቱን ገትሮ ለፍላጾች ዒላማ አደረገኝ።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

12 ቀስ​ቱን ገተረ፤ ለፍ​ላ​ጻ​ውም እንደ ዒላማ አደ​ረ​ገኝ።

参见章节 复制




ሰቈቃወ 3:12
6 交叉引用  

ሁሉን የሚችል የአምላክ ፍላጻ በሥጋዬ ውስጥ ነው፥ መርዙንም ነፍሴ ትጠጣለች፥ የእግዚአብሔር ድንጋጤ በላዬ ተሰልፎአል።


ሰውን የምትጠብቅ ሆይ፥ በድዬስ እንደ ሆነ ምን ላድርግልህ? ስለ ምን እኔን ለአንተ ዓላማ አደረግኸኝ? ስለ ምን እኔ ሸክም ሆንሁብህ?


ዳሌጥ። ቀስቱን እንደ ጠላት ገተረ፥ እንደ አስጨናቂ ቀኝ እጁን አጸና፥ ለዓይንም የሚያምረውን ሁሉ ገደለ፥ በጽዮን ሴት ልጅ ድንኳን መዓቱን እንደ እሳት አፈሰሰ።


跟着我们:

广告


广告