Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ይሁዳ 1:2 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

2 ምሕረትና ሰላም ፍቅርም ይብዛላችሁ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

2 ምሕረት፣ ሰላምና ፍቅር ይብዛላችሁ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

2 ምሕረት ለእናንተ ይሁን፥ ሰላምና ፍቅርም ይብዛላችሁ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

2 ምሕረት፥ ሰላምና ፍቅርም ይብዛላችሁ።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

2 ምሕረትና ሰላም ፍቅርም ይብዛላችሁ።

参见章节 复制




ይሁዳ 1:2
6 交叉引用  

በእግዚአብሔር ለተወደዳችሁና ቅዱሳን ልትሆኑ ለተጠራችሁ በሮሜ ላላችሁት ሁሉ፥ ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን።


በዚህም ሥርዓት በሚመላለሱ ሁሉ ላይ በእግዚአብሔር እስራኤልም ላይ ሰላምና ምሕረት ይሁን።


በእምነት እውነተኛ ልጄ ለሆነ ለጢሞቴዎስ፦ ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከክርስቶስ ኢየሱስም ከጌታችን ጸጋና ምሕረት ሰላምም ይሁን።


የመለኮቱ ኃይል፥ በገዛ ክብሩና በበጎነቱ የጠራንን በማወቅ፥ ለሕይወትና እግዚአብሔርን ለመምሰል የሚሆነውን ነገር ሁሉ ስለ ሰጠን፥ በእግዚአብሔርና በጌታችን በኢየሱስ እውቀት ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ።


跟着我们:

广告


广告