ኢያሱ 16:4 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)4 የዮሴፍም ልጆች ምናሴና ኤፍሬም ርስታቸውን ወረሱ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም4 ስለዚህ የዮሴፍ ዘሮች ምናሴና ኤፍሬም ርስታቸውን ተቀበሉ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 የዮሴፍም ልጆች ምናሴና ኤፍሬም ርስታቸውን ወረሱ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 የዮሴፍ ልጆች ምናሴና ኤፍሬም ርስታቸውን እንደሚከተለው ተቀበሉ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 የዮሴፍም ልጆች ምናሴና ኤፍሬም ርስታቸውን ወረሱ። 参见章节 |