Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዮሐንስ 8:13 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

13 ፈሪሳውያንም፦ “አንተ ስለ ራስህ ትመሰክራለህ፤ ምስክርነትህ እውነት አይደለም” አሉት።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

13 ፈሪሳውያንም፣ “አንተ ስለ ራስህ ስለምትመሰክር ምስክርነትህ ተቀባይነት የለውም” አሉት።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

13 ፈሪሳውያንም “አንተ ስለ ራስህ ትመሰክራለህ፤ ምስክርነትህ እውነት አይደለም፤” አሉት።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

13 ፈሪሳውያን “አንተ ስለ ራስህ ትመሰክራለህ፤ ምስክርነትህ እውነት አይደለም” አሉት።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

13 ፈሪ​ሳ​ው​ያ​ንም፥ “አንተ ስለ ራስህ ትመ​ሰ​ክ​ራ​ለህ፤ እን​ግ​ዲ​ያስ ምስ​ክ​ር​ነ​ትህ እው​ነት አይ​ደ​ለም” አሉት።

参见章节 复制




ዮሐንስ 8:13
2 交叉引用  

ሸፍነውም ፊቱን ይመቱት ነበርና፦ በጥፊ የመታህ ማን ነው? ትንቢት ተናገር እያሉ ይጠይቁት ነበር።


跟着我们:

广告


广告