ዮሐንስ 3:30 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)30 እርሱ ሊልቅ እኔ ግን ላንስ ያስፈልጋል። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም30 እርሱ ሊልቅ፣ እኔ ግን ላንስ ይገባል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)30 እርሱ እንዲልቅ እኔ ግን እንዳንስ ያስፈልጋል።” 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም30 እርሱ ከፍ ከፍ ማለት ይገባዋል፤ እኔ ግን ዝቅ ዝቅ ማለት ይገባኛል።” 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 የእርሱ ትበዛለች፤ የእኔ ግን ታንስ ዘንድ ይገባል።” 参见章节 |