Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዮሐንስ 19:8 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

8 ስለዚህ ጲላጦስ ይህን ነገር በሰማ ጊዜ እግጅ ፈራ፤

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

8 ጲላጦስ ይህን ሲሰማ የባሰውኑ ፈራ፤

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 ጲላጦስም ይህን ነገር በሰማ ጊዜ እግጅ ፈራ፤

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

8 ይህን ሁሉ ነገር በሰማ ጊዜ ጲላጦስ በይበልጥ ፈራ፤

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 ጲላ​ጦ​ስም ይህን ነገር ሰምቶ እጅግ ፈራ።

参见章节 复制




ዮሐንስ 19:8
4 交叉引用  

ጲላጦስም ይህን ነገር ሰምቶ ኢየሱስን ወደ ውጭ አወጣው፥ በዕብራይስጥም ገብታ በተባለው ጸፍጸፍ በሚሉት ስፍራ በፍርድ ወንበር ተቀመጠ።


አይሁድም መልሰው፦ “እኛ ሕግ አለን፥ እንደ ሕጋችንም ሊሞት ይገባዋል፥ ራሱን የእግዚአብሔርን ልጅ አድርጎአልና” አሉት።


ተመልሶም ወደ ገዡ ግቢ ገባና ኢየሱስን፦ “አንተ ከወዴት ነህ?” አለው። ኢየሱስ ግን አንድ እንኳ አልመለሰለትም።


跟着我们:

广告


广告