Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዮሐንስ 10:26 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

26 እናንተ ግን እንደ ነገርኋችሁ ከበጎቼ ስላልሆናችሁ አታምኑም።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

26 እናንተ ግን በጎቼ ስላልሆናችሁ አታምኑም፤

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

26 እናንተ ግን ከበጎቼ ስላልሆናችሁ አታምኑም።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

26 እናንተ ግን ከበጎቼ መንጋ ስላልሆናችሁ አታምኑም።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

26 እና​ንተ ግን አታ​ም​ኑ​ኝም፤ እንደ ነገ​ር​ኋ​ችሁ ከበ​ጎች ውስጥ አይ​ደ​ላ​ች​ሁ​ምና።

参见章节 复制




ዮሐንስ 10:26
10 交叉引用  

በጎቼ ድምፄን ይሰማሉ እኔም አውቃቸዋለሁ ይከተሉኝማል፤


የራሱንም ሁሉ ካወጣቸው በኋላ በፊታቸው ይሄዳል፥ በጎቹም ድምፁን ያውቃሉና ይከተሉታል፤


አብ የሚሰጠኝ ሁሉ ወደ እኔ ይመጣል፥ ወደ እኔም የሚመጣውን ከቶ ወደ ውጭ አላወጣውም፤


ደግሞ፦ ስለዚህ አልኋችሁ፥ ከአብ የተሰጠው ካልሆነ ወደ እኔ ሊመጣ የሚችል የለም አለ።


ከእግዚአብሔር የሆነ የእግዚአብሔርን ቃል ይሰማል፤ እናንተ ከእግዚአብሔር አይደላችሁምና ስለዚህ አትሰሙም።”


እኛ ከእግዚአብሔር ነን፤ እግዚአብሔርን የሚያውቅ ይሰማናል፤ ከእግዚአብሔር ያልሆነ አይሰማንም። የእውነትን መንፈስና የስሕተትን መንፈስ በዚህ እናውቃለን።


跟着我们:

广告


广告