Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዮሐንስ 1:5 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

5 ብርሃንም በጨለማ ይበራል፥ ጨለማም አላሸነፈውም።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

5 ብርሃንም በጨለማ ያበራል፤ ጨለማውም አላሸነፈውም።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 ብርሃንም በጨለማ ይበራል፤ ጨለማም አላሸነፈውም።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

5 ብርሃን በጨለማ ያበራል፤ ጨለማም ብርሃንን አያሸንፈውም።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

5 ብር​ሃ​ንም በጨ​ለማ ያበ​ራል፤ ጨለ​ማም አላ​ገ​ኘ​ውም።

参见章节 复制




ዮሐንስ 1:5
10 交叉引用  

መብራትንም አብርተው ከዕንቅብ በታች አይደለም እንጂ በመቅረዙ ላይ ያኖሩታል በቤት ላሉት ሁሉም ያበራል።


በዓለም ነበረ፥ ዓለሙም በእርሱ ሆነ፥ ዓለሙም አላወቀውም።


እግዚአብሔርን ለማወቅ ባልወደዱት መጠን እግዚአብሔር የማይገባውን ያደርጉ ዘንድ ለማይረባ አእምሮ አሳልፎ ሰጣቸው፤


ለፍጥረታዊ ሰው የእግዚአብሔር መንፈስ ነገር ሞኝነት ነውና አይቀበለውም፤ በመንፈስም የሚመረመር ስለ ሆነ ሊያውቀው አይችልም።


跟着我们:

广告


广告