Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ኤርምያስ 46:3 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

3 ጋሻ ጦር አዘጋጁ ወደ ሰልፍም ቅረቡ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

3 “ትልቁንና ትንሹን ጋሻ አዘጋጁ፤ ለውጊያም ውጡ!

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

3 ጋሻንና አላባሽን አዘጋጁ ወደ ጦርነትም ቅረቡ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

3 “ጋሻችሁን አዘጋጁ፤ ወደ ጦር ሜዳም ዝመቱ፤

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

3 “ጋሻና ጦር ያዙ፤ ወደ ሰል​ፍም ቅረቡ።

参见章节 复制




ኤርምያስ 46:3
7 交叉引用  

ማዕዱን ያዘጋጃሉ፥ ምንጣፉንም ይዘረጋሉ፥ ይበሉማል፥ ይጠጡማል፥ እናንተ መሳፍንት ሆይ፥ ተነሡ፥ ጋሻውን አዘጋጁ።


በግብጽ ተናገሩ፥ በሚግዶልም አሰሙ፥ በሜምፎስና በጣፍናስ አሰሙ፥ ሰይፍ በዙሪያህ ያለውን በልቶአልና፦ ተነሥ ተዘጋጅም በሉ።


ይህን በአሕዛብ መካከል አውጁ፥ ለሰልፍ ተዘጋጁ፥ ኃያላንን አስነሡ፥ ሰልፈኞች ሁሉ ይቅረቡ ይውጡም።


跟着我们:

广告


广告