ኤርምያስ 2:16 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 የሜምፎስና የጣፍናስ ልጆች አስነወሩሽ አላገጡብሽም። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም16 ደግሞም የሜምፊስና የጣፍናስ ሰዎች፣ መኻል ዐናትሽን ላጩሽ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 ደግሞም የሜምፎስና የጣፍናስ ልጆች የእራስሽን ዘውድ የሆነውን ፀጉርሽን ይላጩሻል። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 የሜምፊስና የጣፊናስ ሰዎች፥ መኻል አናትሽን ይላጩሻል። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 የሜምፎስና የጣፍናስ ልጆች አስነወሩሽ፤ አላገጡብሽም። 参见章节 |