ሆሴዕ 8:3 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)3 እስራኤል ደግነትን ጥሎአል፥ ጠላትም ያሳድዱታል። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም3 ነገር ግን እስራኤል በጎ የሆነውን ነገር ናቁ፤ ጠላትም ያሳድዳቸዋል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 እስራኤል በጎነትን ጥሎአል፤ ጠላትም ያሳድደዋል። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 ነገር ግን የእስራኤል ሕዝብ በጎ ነገርን ስለ ጠሉ ጠላት ያሳድዳቸዋል። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 እስራኤል ደግነቱን ጥሎአልና፤ ጠላትም ያሳድደዋልና። 参见章节 |