ዘፍጥረት 49:23 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)23 ቀስተኞች አስቸገሩት ነደፋትም ተቃወሙትም ነገር ግም ቀስቱ እንደ ጸና ቀረ፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም23 ቀስተኞች በጭካኔ አጠቁት፤ በጥላቻም ነደፉት። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 ቀስተኞች አስቸገሩት፥ ነደፉትም፥ ተቃወሙትም፥ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም23 ቀስተኞቹ በብርቱ ያጠቁታል፤ በቀስታቸውም እየነደፉ ያሳድዱታል። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 በምክራቸው የሰደቡት ጌቶች ሆኑበት፤ ቀስተኞችም ወጉት፤ 参见章节 |