ዘፍጥረት 36:8 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 ዔሳውም በሴይር ተራራ ተቀመጠ ዔሳውም ኤዶም ነው። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም8 ስለዚህ ኤዶም የተባለው ዔሳው መኖሪያውን በተራራማው አገር በሴይር አደረገ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 ዔሳውም በሴይር ተራራ ተቀመጠ፥ ዔሳው ኤዶም ነው። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 ስለዚህ ኤዶም የተባለው ዔሳው በተራራማው አገር በኤዶም ተቀመጠ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 ዔሳውም በሴይር ተራራ ተቀመጠ፤ ዔሳውም ኤዶም ነው። 参见章节 |