ዘፍጥረት 3:4 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)4 እባብም ለሴቲቱ አላት፤ ሞትን አትሞቱም፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም4 እባቡም ሴቲቱን እንዲህ አላት፤ “መሞት እንኳ አትሞቱም፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 እባብ ግን ለሴቲቱ አላት፦ “በፍጹም አትሞቱም፥ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 እባቡም እንዲህ አላት፦ “በፍጹም አትሞቱም፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 እባብም ለሴቲቱ አላት፥ “ሞትን አትሞቱም፤ 参见章节 |