Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዘፍጥረት 24:36 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

36 ሣራም የጌታዬ ሚስት በእርጅናዋ ለጌታዬ ወንድ ልጅን ወለደች፤ የነበረውንም ሁሉ ሰጠው።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

36 የጌታዬ ሚስት ሣራ በስተርጅናዋ ወንድ ልጅ ወልዳለታለች፤ ጌታዬም ያለውን ሀብት ሁሉ ለልጁ ሰጥቶታል።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

36 ሣራም የጌታዬ ሚስት በእርጅናው ለጌታዬ ወንድ ልጅን ወለደች፥ የነበረውንም ሁሉ ሰጠው።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

36 የጌታዬ ሚስት ሣራ በእርጅናዋ ዘመን ወንድ ልጅ ወልዳለታለች፤ ጌታዬም ያለውን ሀብት ሁሉ ለዚሁ ልጅ አውርሶታል።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

36 የጌ​ታዬ የአ​ብ​ር​ሃም ሚስት ሣራም በእ​ር​ጅ​ናዋ ለጌ​ታዬ ወንድ ልጅን ወለ​ደች፤ የነ​በ​ረ​ው​ንም ሁሉ ሰጠው።”

参见章节 复制




ዘፍጥረት 24:36
7 交叉引用  

አብርህምንም፤ ይህችን ባሪያ ከነልጅዋ አሳድድ የዚህች ባሪያ ልጅ ከልጄ ከይስሐቅ ጋር አይወርስምና አለችው።


አብርሃምም የነበረውን ሁሉ ለይስሐቅ ሰጠው፤


የመቶ ዓመትም ሽማግሌ ስለ ሆነ እንደ ምውት የሆነውን የራሱን ሥጋና የሳራ ማኅፀን ምውት መሆኑን በእምነቱ ሳይደክም ተመለከተ፤


跟着我们:

广告


广告