ዘፍጥረት 11:12 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 አርፋክስድም መቶ ሠላሳ አምስት ዓመት ኖረ፥ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም12 አርፋክስድ በ35 ዓመቱ ሳላን ወለደ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 አርፋክስድም ሠላሳ አምስት ዓመት ኖረ፥ ሼላሕንም ወለደ፥ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 አርፋክስድም 35 ዓመት ሲሆነው ሳላሕን ወለደ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 አርፋክስድም መቶ ሠላሳ አምስት ዓመት ኖረ፤ ቃይናንንም ወለደ፤ 参见章节 |