ኤፌሶን 5:1 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)1 እንግዲህ እንደ ተወደዱ ልጆች እግዚአብሔርን የምትከተሉ ሁኑ፥ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም1 እንግዲህ እንደ ተወደዱ ልጆች እግዚአብሔርን ምሰሉ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)1 እንግዲህ እንደ ተወደዱ ልጆች እግዚአብሔርን ምሰሉ፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም1 እንግዲህ እንደ ተወዳጅ ልጆች እናንተም የእግዚአብሔርን አርአያ ተከተሉ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 እንግዲህ እንደ ተወደዱ ልጆች እግዚአብሔርን ምሰሉ። 参见章节 |