Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዘዳግም 3:29 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

29 በቤተፌጎርም ፊት ለፊት በሸለቆው ውስጥ ተቀመጥን።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

29 ስለዚህ እኛ በቤተ ፌጎር አጠገብ ባለው ሸለቆ ውስጥ ቈየን።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

29 “እኛም በቤተፌዖር ፊት ለፊት በሸለቆው ውስጥ ተቀመጥን።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

29 “ከዚህም የተነሣ በቤትፔዖር ከተማ ፊት ለፊት ባለው ሸለቆ ውስጥ ቈየን።”

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

29 በቤተ ፌጎ​ርም ፊት ለፊት በሸ​ለ​ቆው ውስጥ ተቀ​መ​ጥን።

参见章节 复制




ዘዳግም 3:29
7 交叉引用  

እስራኤልም በሰጢም ተቀመጡ፤ ሕዝቡም ከሞዓብ ልጆች ጋር ያመነዝሩ ጀመር።


እስራኤልም ብዔልፌጎርን ተከተለ፤ የእግዚአብሔርም ቍጣ በእስራኤል ላይ ነደደ።


በቤተ ፌጎርም ፊት ለፊት በሞዓብ ምድር በሸለቆው ውስጥ ተቀበረ፤ እስከ ዛሬም ድረስ መቃብሩን ማንም አላወቀም።


ብዔልፎጎርን የተከተሉትን ሰዎች ሁሉ አምላክህ እግዚአብሔር ከመካከላችሁ እንዳጠፋ፥ እግዚአብሔር በብዔልፎጎር ያደረገውን ዓይኖቻችሁ አይተዋል።


ቤተ ፌጎር፥ ከፈስጋ ተራራ በታች ያለው ምድር፥ ቤትየሺሞት፥


跟着我们:

广告


广告