Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዘዳግም 19:16 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

16 በዓመፃ ይከስሰው ዘንድ በሰው ላይ ሐሰተኛ ምስክር ቢቆም፥

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

16 ተንኰለኛ የሆነ ምስክር አንድን ሰው በሐሰት ቢከስስ፣

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

16 ተንኰለኛ የሆነ ምስክር አንድን ሰው በሐሰት ቢከስ፥

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

16 አንድ ክፉ ሰው ሌላውን ሰው በሐሰት ወንጅሎ ቢከሰው፥

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

16 በዐ​መፃ ይከ​ስ​ሰው ዘንድ በሰው ላይ ሐሰ​ተኛ ምስ​ክር ቢቆም፥

参见章节 复制




ዘዳግም 19:16
9 交叉引用  

“ይህ ሰው በዚህ በተቀደሰው ስፍራ በሕግም ላይ የስድብን ነገር ለመናገር አይተውም፤


በባልንጀራህ ላይ በሐሰት አትመስክር።


跟着我们:

广告


广告