Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዳንኤል 4:28 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

28 ይህ ሁሉ በንጉሡ በናቡከደነፆር ላይ ደረሰ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

28 ይህ ሁሉ በንጉሡ በናቡከደነፆር ላይ ደረሰ፤

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

28 ይህ ሁሉ ነገር በንጉሡ በናቡከደነፆር ላይ ደረሰ።

参见章节 复制




ዳንኤል 4:28
5 交叉引用  

ልቡ ግን በታበየ በኵራትም ያደርግ ዘንድ መንፈሱ በጠነከረ ጊዜ፥ ከመንግሥቱ ዙፋን ተዋረደ፥ ክብሩም ተለየው።


ለባሪያዎቼስ ለነቢያት ያዘዝኋቸው ቃሎቼና ሥርዓቴ በአባቶቻችሁ ላይ አልደረሱምን? እነርሱም ተመልሰው፦ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር በመንገዳችንና በሥራችን መጠን ያደርግብን ዘንድ እንዳሰበ እንዲሁ አድርጎብናል አሉ።


ሐሰትን ይናገር ዘንድ እግዚአብሔር ሰው አይደለም፥ ይጸጸትም ዘንድ የሰው ልጅ አይደለም። እርሱ ያለውን አያደርገውምን? የተናገረውንስ አይፈጽመውምን?


ሰማይና ምድር ያልፋሉ፥ ቃሌ ግን አያልፍም።


跟着我们:

广告


广告