ቈላስይስ 2:9 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)9 በእርሱ የመለኮት ሙላት ሁሉ በሰውነት ተገልጦ ይኖራልና፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም9 የመለኮት ሙላት ሁሉ በአካል በርሱ ይኖራልና፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 በእርሱ የመለኮት ሙላት ሁሉ በአካል ተገልጦ ይኖራልና፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 የአምላክነት ፍጹም ሙላት በአካል ተገልጦ የሚኖረው በክርስቶስ ነው። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 በእርሱ ፍጹም መለኮቱ በሥጋ ተገልጦ ይኖራልና። 参见章节 |