ሐዋርያት ሥራ 6:4 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)4 እኛ ግን ለጸሎትና ቃሉን ለማገልገል እንተጋለን።” 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም4 እኛ ግን በጸሎትና በቃሉ አገልግሎት እንተጋለን።” 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 እኛ ግን ለጸሎትና ቃሉን ለማገልገል እንተጋለን።” 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 እኛ ግን በመጸለይና የእግዚአብሔርን ቃል በማስተማር እንተጋለን።” 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 እኛ ግን ለጸሎትና ቃሉን ለማስተማር እንተጋለን።” 参见章节 |