Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




2 ሳሙኤል 17:18 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

18 አንድ ብላቴናም አይቶ ለአቤሴሎም ነገረው፥ እነርሱ ግን ፈጥነው ሄዱ፥ ወደ ብራቂምም ወደ አንድ ሰው ቤት መጡ፥ በግቢውም ውስጥ ጉድጓድ ነበረ፥ ወደዚያም ውስጥ ወረዱ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

18 ሆኖም አንድ ወጣት አያቸውና ለአቤሴሎም ነገረው፤ ስለዚህ ሁለቱም በፍጥነት ተነሥተው በባሑሪም ወደሚገኝ ወደ አንድ ሰው ቤት ሄዱ፤ ሰውየው በግቢው ውስጥ ጕድጓድ ስለ ነበረው ወደዚያው ወረዱ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

18 ሆኖም አንድ ወጣት አይቷቸው ለአቤሴሎም ነገረው፤ ሁለቱም በፍጥነት ተነሥተው በባሑሪም በግቢው ውስጥ ጉድጓድ ወደሚገኝ ወደ አንድ ሰው ቤት ሄዱ፤ ወደዚያም ውስጥ ወረዱ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

18 ነገር ግን አንድ ቀን አንድ ልጅ እነርሱን ስላያቸው ሄዶ ለአቤሴሎም ነገረው፤ ስለዚህ እነርሱ በባሑሪም በሚገኘው በአንድ ሰው ቤት ለመሸሸግ ሮጠው ሄዱ፤ ሰውየው በቤቱ አጠገብ የውሃ ጒድጓድ ስለ ነበረው ወደዚያ ውስጥ ገቡ።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

18 አንድ ብላ​ቴ​ናም አይቶ ለአ​ቤ​ሴ​ሎም ነገ​ረው፤ እነ​ርሱ ግን ፈጥ​ነው ሄዱ፤ ወደ ባው​ሪ​ምም ወደ አንድ ሰው ቤት መጡ፤ በግ​ቢ​ውም ውስጥ ጕድ​ጓድ ነበ​ረው፤ ወደ​ዚ​ያም ውስጥ ወረዱ፤

参见章节 复制




2 ሳሙኤል 17:18
3 交叉引用  

ንጉሡ ዳዊትም ወደ ብራቂም መጣ፥ እነሆም፥ ሳሚ የሚባል የጌራ ልጅ ከሳኦል ቤተ ዘመድ የሆነ አንድ ሰው ከዚያ ወጣ፥ እየሄደም ይረግመው ነበር።


ከብራቂምም አገር የነበረው ብንያማዊው የጌራ ልጅ ሳሚ ከይሁዳ ሰዎች ጋር ዳዊትን ሊቀበል ፈጥኖ ወረደ።


ባልዋም እያለቀሰ ከእርስዋ ጋር ሄደ፥ እስከ ብራቂም ድረስ ተከተላት። አበኔርም፦ ሂድ፥ ተመለስ አለው፥ እርሱም ተመለሰ።


跟着我们:

广告


广告