1 ሳሙኤል 1:25 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)25 ወይፈኑንም አረዱ፥ ሕፃኑንም ወደ ዔሊ አመጡት። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም25 ወይፈኑን ካረዱ በኋላም ልጁን ወደ ዔሊ አቀረቡት። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)25 ወይፈኑን ካረዱ በኋላም ልጁን ወደ ዔሊ አቀረቡት። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም25 ኰርማውንም ካረዱ በኋላ ሕፃኑን ወደ ዔሊ አቀረቡት፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)25 በእግዚአብሔርም ፊት አቀረቡት ፤ አባቱም በየዓመቱ ለእግዚአብሔር የሚሠዋውን መሥዋዕት ሠዋ። ሕፃኑንም አቀረበው፤ ወይፈኑንም አረደ፤ እናቱም ሐና ሕፃኑን ወደ ዔሊ አገባችው። 参见章节 |