1 ዮሐንስ 2:10 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 ወንድሙንም የሚወድ በብርሃን ይኖራል ማሰናከያም የለበትም፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም10 ወንድሙን የሚወድድ በብርሃን ይኖራል፤ በርሱም ዘንድ የመሰናከያ ምክንያት የለውም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 ወንድሙን የሚወድ በብርሃን ይኖራል፥ በእርሱም ዘንድ ማሰናከያ የለም። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 ወንድሙን የሚወድ ሁሉ በብርሃን ይኖራል፤ በእርሱም ሰውን የሚያሰናክል ነገር አይኖርም። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 ወንድሙንም የሚወድ በብርሃን ይኖራል ማሰናከያም የለበትም፤ 参见章节 |