Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መዝሙር 26:2 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

2 ክፉ​ዎች ሥጋ​ዬን ይበሉ ዘንድ በቀ​ረቡ ጊዜ፥ የሚ​ያ​ሠ​ቃ​ዩኝ እነ​ዚያ ጠላ​ቶቼ ደከሙ፥ ወደ​ቁም።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

2 እግዚአብሔር ሆይ፤ ፈትነኝ፤ መርምረኝም፤ ልቤንና ውስጤን መርምር፤

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

2 አቤቱ፥ ፈትነኝ መርምረኝም፥ ኩላሊቴንና ልቤን መርምር።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

2 እግዚአብሔር ሆይ! ፈትነኝ፤ ምኞቴንና ሐሳቤንም መርምር።

Ver Capítulo Cópia de




መዝሙር 26:2
8 Referências Cruzadas  

ኀጢ​አ​ቶ​ችና በደሌ ምን ያህል ናቸው? ምን ያህል እንደ ሆኑ አስ​ታ​ው​ቀኝ።


እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን በጠ​ራ​ሁት ጊዜ ከጠ​ላ​ቶቼ እድ​ና​ለሁ።


የኃ​ጥ​ኣን ክፋት ያል​ቃል፥ ጻድ​ቃ​ንን ግን ታቃ​ና​ቸ​ዋ​ለህ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልቡ​ና​ንና ኵላ​ሊ​ትን ይመ​ረ​ም​ራል።


አቤቱ! ጽድ​ቅን የም​ት​ፈ​ትን ኵላ​ሊ​ት​ንና ልብን የም​ት​መ​ረ​ምር የሠ​ራ​ዊት ጌታ ሆይ! ክር​ክ​ሬን ገል​ጬ​ል​ሃ​ለ​ሁና ፍረ​ድ​ልኝ።


ሦስተኛውንም ክፍል ወደ እሳት አገባለሁ፥ ብርም እንደሚነጥር አነጥራቸዋለሁ፥ ወርቅም እንደሚፈተን እፈትናቸዋለሁ፣ እነርሱም ስሜን ይጠራሉ፥ እኔም እሰማቸዋለሁ፣ እኔም፦ ይህ ሕዝቤ ነው እላለሁ፣ እርሱም፦ እግዚአብሔር አምላኬ ነው ይላል።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios