Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ምሳሌ 3:31 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

31 ከክፉ ሰዎች ዘንድ ሽሙጥን ገንዘብ አታድርግ፥ በመንገዳቸውም አትቅና።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

31 በክፉ ሰው አትቅና፤ የትኛውንም መንገዱን አትምረጥ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

31 በግፈኛ ሰው አትቅና፥ መንገዱንም ሁሉ አትምረጥ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

31 በግፈኞች ሰዎች አትቅና፤ ክፉ ሥራቸውንም አትከተል።

Ver Capítulo Cópia de




ምሳሌ 3:31
12 Referências Cruzadas  

አቤቱ፥ በመ​ዓ​ትህ አት​ቅ​ሠ​ፈኝ፥ በመ​ቅ​ሠ​ፍ​ት​ህም አት​ገ​ሥ​ጸኝ።


ጠላት በቅ​ዱ​ሳ​ንህ ላይ እንደ ከፋ መጠን፥ ሁል​ጊዜ በት​ዕ​ቢ​ታ​ቸው ላይ እጅ​ህን አንሣ።


የኃጥኣን ምኞት ክፋት ናት። የጻድቃን ሥር ግን የጸና ነው።


ልብህ በኀጢአተኞች አይቅና፤ ነገር ግን ቀኑን ሙሉ እግዚአብሔርን በመፍራት ኑር፤


ልጄ ሆይ፥ በክፉ ሰዎች አትቅና፥ ከእነርሱም ጋር መኖርን አትውደድ፤


ከፍ ካለው በላይ ከፍ ያለ ይጠ​ብ​ቅ​ሃ​ልና፥ ከእ​ነ​ር​ሱም በላይ ደግሞ ሌሎች ከፍ ይላ​ሉና በሀ​ገሩ ድሃ ሲበ​ደል፥ ፍር​ድና ጽድ​ቅም ሲነ​ጠቅ ብታይ በሥ​ራው አታ​ድ​ንቅ።


አስ​ቀ​ድሜ እንደ ነገ​ር​ኋ​ችሁ ይህን የሚ​ያ​ደ​ርግ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን መን​ግ​ሥት አያ​ይም።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios