Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ምሳሌ 22:28 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

28 አባቶችህ የሠሩትን የቀድሞውን ድንበር አታፍርስ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

28 የቀድሞ አባቶችህ ያስቀመጡትን፣ የጥንቱን የወሰን ምልክት አታፋልስ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

28 አባቶችህ የሠሩትን የቀድሞውን የድንበር ምልክት አታፋልስ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

28 የቀድሞ አባቶችህ ያኖሩትን የወሰን ምልክት አትለውጥ።

Ver Capítulo Cópia de




ምሳሌ 22:28
5 Referências Cruzadas  

ኃጥ​ኣን የድ​ን​በ​ሩን ምል​ክት አለፉ፤ እረ​ኛ​ው​ንም ከመ​ን​ጋ​ዎቹ ጋር ይነ​ጥ​ቃሉ።


አባቶችህ ያኖሩትን የድንበር ምልክት አታፍልስ፤ ወደ ድሃ አደጎች እርሻም አትግባ፤


ኃጥኣንን ወደ ጻድቃን ቦታ አትውሰድ፤ በሆድህ ጥጋብም አትሳሳት፥


“አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ትወ​ር​ሳት ዘንድ በሚ​ሰ​ጥህ ምድር፤ በም​ት​ካ​ፈ​ላት ርስ​ትህ አባ​ቶ​ችህ የተ​ከ​ሉ​ትን የባ​ል​ን​ጀ​ራ​ህን የድ​ን​በር ምል​ክት አት​ን​ቀል።


“የባ​ል​ን​ጀ​ራ​ውን የድ​ን​በር ምል​ክት የሚ​ገፋ ርጉም ይሁን፤ ሕዝ​ቡም ሁሉ አሜን ይላሉ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios