Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ምሳሌ 18:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

9 በሥራው ራሱን የማያድን፥ ራሱን ለሚያጠፋ ወንድም ነው።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

9 ለሥራው ደንታ የሌለው ሰው፣ የአጥፊ ወንድም ነው።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

9 በሥራው ታካች የሚሆን የሀብት አጥፊ ወንድም ነው።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

9 ሰነፍ ሰው ከአጥፊ ሰው ተለይቶ አይታይም፤

Ver Capítulo Cópia de




ምሳሌ 18:9
12 Referências Cruzadas  

ለሌ​ሊት ዎፍ ወን​ድም፥ ለሰ​ጎ​ንም ባል​ን​ጀራ ሆንሁ።


የሐኬተኛ እጅ ችግረኛ ያደርጋል፤ የትጉህ እጅ ግን ባለጠጋ ያደርጋል።


ፍርሀት ሰነፎችን ይጥላል፥ የተቸገሩ ሰዎች ሰውነትም ይራባል።


ችግረኛን ሰው ሽብር ይይዘዋል፥ የማይሠራ ሰውም ይራባል።


ጌታውም መልሶ እንዲህ አለው ‘አንተ ክፉና ሃኬተኛ ባሪያ፥ ካልዘራሁባት እንዳጭድ ካልበተንሁባትም እንድሰበስብ ታውቃለህን?


ለሥራ ከመ​ት​ጋት አት​ስ​ነፉ፤ በመ​ን​ፈስ ሕያ​ዋን ሁኑ፤ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ተገዙ፤


ዳተ​ኞች እን​ዳ​ት​ሆኑ በሃ​ይ​ማ​ኖ​ትና በት​ዕ​ግ​ሥት ተስ​ፋ​ቸ​ውን የወ​ረ​ሱ​ትን ሰዎች ምሰ​ሉ​አ​ቸው።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios