Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ምሳሌ 11:25 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

25 የተባረከች ሰውነት ሁሉ ትጠግባለች፥ ቍጡ ሰው ግን ክፉ ነው።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

25 ለጋስ ይበለጽጋል፤ ሌሎችን የሚያረካም ራሱ ይረካል።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

25 በረከትን የምታካፍል ነፍስ ትጠግባለች፥ ውሃን የሚያጠጣ እርሱ ደግሞ ይረካል።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

25 ለጋስ ሁን፤ ትበለጽጋለህ፤ ሌሎችን እርዳ፤ አንተም ርዳታ ታገኛለህ።

Ver Capítulo Cópia de




ምሳሌ 11:25
13 Referências Cruzadas  

ዐሥር አል​ጋ​ዎ​ችና ምን​ጣ​ፎች፥ ዐሥ​ርም ጋኖ​ችና ፊቀ​ኖች፥ የስ​ን​ዴና የገ​ብስ ዱቄት፥ ስልቅ አተ​ርና ምስር፥


የየራሳቸውን የሚዘሩና የሚያበዙ አሉ፤ እየሰበሰቡ የሚያጐድሉም አሉ።


ጐተራህም እህልን ይሞላል። የወይን መጥመቂያህም ወይን ይሞላል።


እግዚአብሔርን በእውነት በአገኘኸው ሀብትህ አክብረው። ከእውነተኛ ፍሬህም ሁሉ ቀዳምያቱን አግባለት።


ጻድ​ቃን ግን ጥበ​ብን ይመ​ክ​ራሉ፤ ምክ​ራ​ቸ​ውም ትጸ​ና​ለች።


የሚምሩ ብፁዓን ናቸው፤ይማራሉና።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios