Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዘኍል 35:14 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

14 በዮ​ር​ዳ​ኖስ ማዶ ሦስት ከተ​ሞ​ችን ትለ​ያ​ላ​ችሁ፤ በከ​ነ​ዓ​ንም ምድር ሦስት ከተ​ሞ​ችን ትለ​ያ​ላ​ችሁ፤ የመ​ማ​ፀኛ ከተ​ሞ​ችም ይሆ​ናሉ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

14 ስለዚህ ከዮርዳኖስ ወዲህ ሦስቱን እንዲሁም በከነዓን ሦስቱን የመማፀኛ ከተሞች አድርጋችሁ ስጡ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

14 በዮርዳኖስ ማዶ ሦስት ከተሞች ትሰጣላችሁ፥ በከነዓንም ምድር ሦስት ከተሞች ትሰጣላችሁ፤ የመማፀኛ ከተሞች ይሆናሉ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

14 ከእነርሱም ሦስቱ ከዮርዳኖስ ወንዝ በስተምሥራቅ፥ ሦስቱ ደግሞ በከነዓን ምድር ይሁኑ፤

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

14 በዮርዳኖስ ማዶ ሦስት ከተሞች ትሰጣላችሁ፥ በከነዓንም ምድር ሦስት ከተሞች ትሰጣላችሁ፤ የመማፀኛ ከተሞች ይሆናሉ።

Ver Capítulo Cópia de




ዘኍል 35:14
4 Referências Cruzadas  

የም​ት​ሰ​ጡ​አ​ቸ​ውም ስድ​ስቱ ከተ​ሞች የመ​ማ​ፀኛ ከተ​ሞች ይሁ​ኑ​ላ​ችሁ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios