Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዘኍል 33:35 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

35 ከኤ​ብ​ሮ​ናም ተጕ​ዘው በጋ​ስ​ዮ​ን​ጋ​ቤር ሰፈሩ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

35 ከዔብሮና ተነሥተው በዔጽዮንጋብር ሰፈሩ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

35 ከዔብሮናም ተጉዘው በዔጽዮንጋብር ሰፈሩ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

35 ከዓብሮና ተነሥተው በመጓዝ በዔጽዮንጋብር ሰፈሩ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

35 ከዔብሮናም ተጕዘው በዔጽዮንጋብር ሰፈሩ።

Ver Capítulo Cópia de




ዘኍል 33:35
7 Referências Cruzadas  

ኢዮ​ሣ​ፍ​ጥም ወደ ኦፌር ሄደው ወርቅ ያመጡ ዘንድ በተ​ር​ሴስ መር​ከ​ብን ሠራ፤ ነገር ግን መር​ከ​ቢቱ በጋ​ሴ​ዎ​ን​ጋ​ቤር ተሰ​ብ​ራ​ለ​ችና አል​ሄ​ደ​ችም።


ንጉ​ሡም ሰሎ​ሞን በኤ​ዶ​ም​ያስ ምድር በኤ​ር​ትራ ባሕር ዳር በኤ​ላት አጠ​ገብ ባለ​ችው በጋ​ሴ​ዎ​ን​ጋ​ቤር መር​ከ​ቦ​ችን ሠራ።


ወደ ተር​ሴ​ስም የሚ​ሄ​ዱ​ትን መር​ከ​ቦች ያሠራ ዘንድ ከእ​ርሱ ጋር አንድ ሆነ፤ መር​ከ​ቦ​ቹ​ንም በጋ​ሲ​ዮ​ን​ጋ​ብር አሠሩ።


ዐማ​ሌ​ቅና ከነ​ዓ​ና​ዊ​ውም በሸ​ለቆ ውስጥ ተቀ​ም​ጠ​ዋል፤ እና​ንተ ግን ነገ ተመ​ል​ሳ​ችሁ በኤ​ር​ትራ ባሕር መን​ገድ ወደ ምድረ በዳ ሂዱ።”


ከአ​ጤ​ቤ​ትም ተጕ​ዘው በኤ​ብ​ሮና ሰፈሩ።


ከጋ​ስ​ዮ​ን​ጋ​ቤ​ርም ተጕ​ዘው በጺን ምድረ በዳ ሰፈሩ። ከጺን ምድረ በዳም ተጕ​ዘው በፋ​ራን ምድረ በዳ ሰፈሩ። ይህ​ችም ቃዴስ ናት።


በሴ​ይ​ርም ከተ​ቀ​መ​ጡት ከወ​ን​ድ​ሞ​ቻ​ችን ከዔ​ሳው ልጆች በዓ​ረባ መን​ገድ ከኤ​ሎ​ንና ከጋ​ስ​ዮን-ጋብር አለ​ፍን። ተመ​ል​ሰ​ንም በሞ​ዓብ ምድረ በዳ መን​ገድ አለ​ፍን።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios