Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዘኍል 16:43 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

43 ሙሴና አሮ​ንም ወደ ምስ​ክሩ ድን​ኳን ፊት ገቡ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

43 ከዚያም ሙሴና አሮን ወደ መገናኛው ድንኳን ፊት ለፊት ሄዱ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

43 ሙሴና አሮንም ወደ መገናኛው ድንኳን ፊት ለፊት ወዳለው ስፍራ መጡ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

43 ሙሴና አሮንም መጥተው በመገናኛው በድንኳን ፊት ለፊት ቆሙ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

43 ሙሴና አሮንም ወደ መገናኛው ድንኳን ፊት መጡ።

Ver Capítulo Cópia de




ዘኍል 16:43
3 Referências Cruzadas  

እን​ዲ​ህም ሆነ፤ ማኅ​በሩ በሙ​ሴና በአ​ሮን ላይ በተ​ሰ​በ​ሰቡ ጊዜ በም​ስ​ክሩ ድን​ኳን ከበ​ቡ​አ​ቸው፤ እነ​ሆም፥ ደመ​ናው ሸፈ​ናት፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ክብር ተገ​ለጠ።


እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሙሴ​ንና አሮ​ንን እን​ዲህ ብሎ ተና​ገ​ራ​ቸው፦


አሮ​ንም ወደ ሙሴ ወደ ምስ​ክሩ ድን​ኳን ደጃፍ ተመ​ለሰ፤ መቅ​ሠ​ፍ​ቱም ፀጥ አለ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios