ሚክያስ 5:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 ባልሰሙም አሕዛብ ላይ በቍጣና በመዓት እበቀላለሁ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም15 ያልታዘዙኝን አሕዛብ፣ በቍጣና በመዓት እበቀላቸዋለሁ።” Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም15 ለእኔ አልታዘዝም ያሉትን መንግሥታት ሁሉ በታላቅ ቊጣዬ እበቀላቸዋለሁ።” Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)15 ባልሰሙም አሕዛብ ላይ በቍጣና በመዓት እበቀላለሁ። Ver Capítulo |