Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ማቴዎስ 7:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 ዓሣስ ቢለምነው እባብን ይሰጠዋልን?

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

10 ወይም ዓሣ ቢለምነው እባብ የሚሰጥ ይኖራልን?

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 ዓሣ ቢለምነው እባብ ይሰጠዋልን?

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

10 ዓሣ ቢለምነውስ፥ እባብ ይሰጠዋልን?

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

10 ዓሣስ ቢለምነው እባብን ይሰጠዋልን?

Ver Capítulo Cópia de




ማቴዎስ 7:10
4 Referências Cruzadas  

እንኪያስ እናንተ ክፉዎች ስትሆኑ ለልጆቻችሁ መልካም ስጦታ መስጠትን ካወቃችሁ በሰማያት ያለው አባታችሁ ለሚለምኑት እንዴት አብልጦ መልካም ነገርን ይሰጣቸው!


ወይስ ልጁ እንጀራ ቢለምነው ድንጋይን የሚሰጠው ከእናንተ ማን ሰው ነው?


ሙሴ በም​ድረ በዳ እባ​ቡን እንደ ሰቀ​ለው የሰው ልጅ እን​ዲሁ ይሰ​ቀል ዘንድ አለው።


ነገር ግን እባብ ሔዋ​ንን በተ​ን​ኰሉ እን​ዳ​ሳ​ታት፥ አሳ​ባ​ችሁ ከክ​ር​ስ​ቶስ የዋ​ህ​ነ​ትና ንጽ​ሕና ምና​ል​ባት እን​ዳ​ይ​ለ​ወጥ ብዬ እፈ​ራ​ለሁ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios