Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ማቴዎስ 15:35 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

35 ሕዝቡም በምድር ላይ እንዲቀመጡ አዘዘ፤

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

35 እርሱም ሕዝቡን መሬት ላይ እንዲቀመጡ አዘዛቸው፤

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

35 ሕዝቡን መሬት ላይ እንዲቀመጡ አዘዘ፤

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

35 ከዚያ በኋላ፥ ኢየሱስ ሕዝቡ በመሬት ላይ እንዲቀመጡ አዘዘ፤

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

35 ሕዝቡም በምድር ላይ እንዲቀመጡ አዘዘ፤

Ver Capítulo Cópia de




ማቴዎስ 15:35
6 Referências Cruzadas  

ኢየሱስም “ስንት እንጀራ አላችሁ?” አላቸው። እነርሱም “ሰባት፥ ጥቂትም ትንሽ ዓሣ” አሉት።


ሰባቱንም እንጀራ ዓሣውንም ይዞ አመሰገነ፤ ቈርሶም ለደቀ መዛሙርቱ ሰጠ፤ ደቀ መዛሙርቱም ለሕዝቡ።


ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “ሰዎ​ቹን እን​ዲ​ቀ​መጡ አድ​ርጉ” አለ፤ የዚያ ቦታም ሣሩ ብዙ ነበር፤ ወን​ዶ​ቹም በመ​ስኩ ላይ ተቀ​መጡ፤ ቍጥ​ራ​ቸ​ውም አም​ስት ሺህ ያህል ነበር።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios