Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ማቴዎስ 14:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

18 እርሱም “እነዚያን ወደዚህ አምጡልኝ፤” አላቸው።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

18 እርሱም፣ “እስኪ ያለውን ወደ እኔ አምጡት” አላቸው።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

18 እርሱም “እነዚያን ወደዚህ ወደ እኔ አምጡልኝ” አላቸው።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

18 ኢየሱስም “እነርሱኑ ወደ እኔ አምጡልኝ!” አላቸው።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

18 እርሱም፦ እነዚያን ወደዚህ አምጡልኝ አላቸው።

Ver Capítulo Cópia de




ማቴዎስ 14:18
4 Referências Cruzadas  

እነርሱም “ከአምስት እንጀራና ከሁለት ዓሣ በቀር በዚህ የለንም፤” አሉት።


ሕዝቡም በሣር ላይ እንዲቀመጡ አዘዘ፤ አምስቱንም እንጀራና ሁለቱን ዓሣ ይዞ ወደ ሰማይ አሻቅቦ አየና ባረከ፤ እንጀራውንም ቆርሶ ለደቀ መዛሙርቱ ሰጠ፤ ደቀ መዛሙርቱም ለሕዝቡ።


ሕዝቡም በምድር እንዲቀመጡ አዘዘ። ሰባቱንም እንጀራ ይዞ አመሰገነ፤ ቈርሶም እንዲያቀርቡላቸው ለደቀ መዛሙርቱ ሰጠ፤ ለሕዝቡም አቀረቡ።


ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “ሰዎ​ቹን እን​ዲ​ቀ​መጡ አድ​ርጉ” አለ፤ የዚያ ቦታም ሣሩ ብዙ ነበር፤ ወን​ዶ​ቹም በመ​ስኩ ላይ ተቀ​መጡ፤ ቍጥ​ራ​ቸ​ውም አም​ስት ሺህ ያህል ነበር።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios