Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ማቴዎስ 13:58 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

58 በአለማመናቸውም ምክንያት በዚያ ብዙ ተአምራት አላደረገም።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

58 ባለማመናቸውም ምክንያት ብዙ ታምራትን በዚያ አላደረገም።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

58 ባለማመናቸውም ምክንያት በዚያ ብዙ ተአምራት አላደረገም።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

58 ባለማመናቸውም ኢየሱስ በዚያ ብዙ ተአምር አላደረገም።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

58 በአለማመናቸውም ምክንያት በዚያ ብዙ ተአምራት አላደረገም።

Ver Capítulo Cópia de




ማቴዎስ 13:58
7 Referências Cruzadas  

ኢየሱስ ግን “ነቢይ ከገዛ አገሩና ከገዛ ቤቱ በቀር ሳይከበር አይቀርም፤” አላቸው።


በዚያ ዘመን የአራተኛው ክፍል ገዥ ሄሮድስ የኢየሱስን ዝና ሰማ፤


አላ​መ​ኑ​ምና ተሰ​በሩ፤ አንተ ግን ስለ አመ​ንህ ቆመ​ሃል፤ እን​ግ​ዲህ ፈር​ተህ ኑር እንጂ ራስ​ህን ከፍ ከፍ አታ​ድ​ርግ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios