Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ማርቆስ 9:36 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

36 ሕፃንም ይዞ በመካከላቸው አቆመው፤ አቅፎም

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

36 አንድ ሕፃን አምጥቶም በመካከላቸው አቆመ፤ ዐቅፎትም፣

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

36 ትንሽ ልጅ አምጥቶም በመካከላቸው አቆመ፤ አቅፎትም፥

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

36 አንድ ሕፃን አምጥቶ በመካከላቸው አቆመው፤ ዐቅፎትም እንዲህ አላቸው፦

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

36 ሕፃንም ይዞ በመካከላቸው አቆመው አቅፎም፦

Ver Capítulo Cópia de




ማርቆስ 9:36
5 Referências Cruzadas  

ሕፃንም ጠርቶ በመካከላቸው አቆመ፤


አቀፋቸውም እጁንም ጭኖ ባረካቸው።


ተቀምጦም ዐሥራ ሁለቱን ጠርቶ “ሰው ፊተኛ ሊሆን ቢወድ ከሁሉ በኋላ የሁሉም አገልጋይ ይሁን፤” አላቸው።


“እንደዚህ ካሉ ሕፃናት አንዱን በስሜ የሚቀበል ሁሉ እኔን ይቀበላል፤ የሚቀበለኝም ሁሉ የላከኝን እንጂ እኔን አይቀበልም አላቸው።”


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios