Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ማርቆስ 3:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

15 ድውዮችንም ሊፈውሱ አጋንንትንም ሊያወጡ ሥልጣን ይሆንላቸው ዘንድ ዐሥራ ሁለት አደረገ፤

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

15 አጋንንትን እንዲያስወጡም ሥልጣን ሰጣቸው።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

15 አጋንንትን እንዲያስወጡም ሥልጣን ሰጣቸው።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

15 አጋንንትን እንዲያስወጡም ሥልጣን ሰጣቸው።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

15 ድውዮችንም ሊፈውሱ አጋንንትንም ሊያወጡ ሥልጣን ይሆንላቸው ዘንድ አሥራ ሁለት አደረገ፤

Ver Capítulo Cópia de




ማርቆስ 3:15
3 Referências Cruzadas  

ዝናውም ወደ ሶርያ ሁሉ ወጣ፤ በልዩ ልዩ ደዌና ሥቃይም ተይዘው የታመሙትን ሁሉ አጋንንትም ያደሩባቸውን በጨረቃም የሚነሣባቸውን ሽባዎችንም ወደ እርሱ አመጡ፤ ፈወሳቸውም።


ከእርሱም ጋር እንዲኖሩና ለመስበክ እንዲልካቸው፥


ስምዖንንም ጴጥሮስ ብሎ ሰየመው፤


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios