Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ማርቆስ 15:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

13 እነርሱም ዳግመኛ “ስቀለው!” እያሉ ጮኹ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

13 እነርሱም እንደ ገና፣ “ስቀለው!” እያሉ ጮኹ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

13 እነርሱም እንደገና፥ “ስቀለው” እያሉ ጮኹ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

13 እነርሱም “ስቀለው!” እያሉ እንደገና ጮኹ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

13 እነርሱም ዳግመኛ፦ ስቀለው እያሉ ጮኹ።

Ver Capítulo Cópia de




ማርቆስ 15:13
4 Referências Cruzadas  

ጲላጦስም ዳግመኛ መልሶ “እንግዲህ የአይሁድ ንጉሥ የምትሉትን ምን ላደርገው ትወዳላችሁ?” አላቸው።


ጲላጦስም “ምን ነው? ያደረገው ክፋት ምንድር ነው?” አላቸው። እነርሱ ግን “ስቀለው!” እያሉ ጩኸት አበዙ።


እነ​ርሱ ግን፥ “ስቀ​ለው! ስቀ​ለው!” እያሉ ይጮሁ ነበር።


ለሞ​ትም የሚ​ያ​በቃ ምንም በደል ባላ​ገ​ኙ​በት ጊዜ እን​ዲ​ገ​ድ​ለው ጲላ​ጦ​ስን ለመ​ኑት።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios