Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ማርቆስ 1:42 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

42 በተናገረም ጊዜ ለምጹ ወዲያው ለቀቀውና ነጻ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

42 እርሱም ወዲያው ከለምጹ ነጻ፤ ከበሽታውም ተፈወሰ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

42 እርሱም ወዲያው ከለምጹ ነጻ፤ ከበሽታውም ተፈወሰ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

42 ሰውየውም ወዲያውኑ ከለምጹ ነጻ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

42 በተናገረም ጊዜ ለምጹ ወዲያው ለቀቀውና ነጻ።

Ver Capítulo Cópia de




ማርቆስ 1:42
8 Referências Cruzadas  

ለሚ​ፈ​ሩት ችግር የለ​ባ​ቸ​ው​ምና ቅዱ​ሳን ሁሉ፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ፍሩት።


በዚያን ጊዜ ኢየሱስ መልሶ “አንቺ ሴት፥ እምነትሽ ታላቅ ነው፤ እንደወደድሽ ይሁንልሽ፤” አላት። ልጅዋም ከዚያች ሰዓት ጀምሮ ዳነች።


ቀርቦም እጅዋን ይዞ አስነሣት፤ ንዳዱም ወዲያው ለቀቃትና አገለገለቻቸው።


ኢየሱስም አዘነለት እጁንም ዘርግቶ ዳሰሰውና “እወድዳለሁ፤ ንጻ፤” አለው።


በብርቱም ተናግሮ ወዲያው አሰናበተው፤


ወዲያውም የደምዋ ምንጭ ደረቀ፤ ከሥቃይዋም እንደዳነች በሰውነትዋ አወቀች።


እና​ንተ ግን ስለ ነገ​ር​ኋ​ችሁ ቃል ፈጽ​ማ​ችሁ ንጹ​ሓን ናችሁ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios