ዘሌዋውያን 24:17 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 ሰውን የገደለ ሰው ሁሉ ፈጽሞ ይገደል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም17 “ ‘ሰውን ደብድቦ የገደለ ይገደል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 ማናቸውንም ሰው መትቶ የሚገድል ፈጽሞ ይገደል። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 “ሰውን የሚገድል ማንም ሰው በሞት ይቀጣ፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)17 ሰውንም እስኪሞት ድረስ የሚመታ ፈጽሞ ይገደል። Ver Capítulo |