Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዘሌዋውያን 13:38 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

38 “ማና​ቸ​ውም ወንድ ወይም ሴት በሥ​ጋው ቆዳ ላይ ነጭ ቋቍቻ ቢኖ​ር​በት፥

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

38 “በወንድ ወይም በሴት ቈዳ ላይ ቋቍቻ ቢወጣ፣

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

38 “ማናቸውም ወንድ ወይም ሴት በሰውነታቸው ቆዳ ላይ ነጭ ቋቁቻ ቢኖርባቸው፥

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

38 “አንድ ሰው ወይም አንዲት ሴት በቈዳ ላይ ነጭ ቋቁቻ ቢወጣባቸው፥

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

38 ማናቸውም ወንድ ወይም ሴት በሥጋው ቁርበት ላይ ነጭ ቍቁቻ ቢኖርበት፥

Ver Capítulo Cópia de




ዘሌዋውያን 13:38
2 Referências Cruzadas  

ቈረ​ቈሩ ግን ፊት እንደ ነበረ በቦ​ታው ቢኖር፥ ጥቁ​ርም ጠጕር ቢበ​ቅ​ል​በት፥ ቈረ​ቈሩ ሽሮ​አል፤ እር​ሱም ንጹሕ ነው፤ ካህ​ኑም፦ ‘ንጹሕ ነው’ ይለ​ዋል።


ካህኑ ያያል፤ እነ​ሆም፥ በሥ​ጋ​ቸው ቆዳ ላይ ያለው ቋቍቻ ፈገግ ቢል አጓ​ጐት ነው፤ ከቆ​ዳው ውስጥ ወጥ​ቶ​አል፤ ንጹሕ ነው።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios