Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ሰቈቃወ 3:33 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

33 ከልቡ አል​ተ​ቈ​ጣ​ምና፥ የሰ​ው​ንም ልጆች አላ​ሳ​ዘ​ነ​ምና፥

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

33 ሆነ ብሎ ችግርን፣ ወይም መከራን በሰው ልጆች ላይ አያመጣምና።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

33 የሰውን ልጆች ከልቡ አያስጨንቅም፥ አያሳዝንምም።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

33 ይህም የሚሆነው እርሱ በራሱ ፍላጎት በሰው ላይ ችግርንና ሐዘንን ስለማያመጣ ነው።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

33 የሰውን ልጆች ከልቡ አያስጨንቅም፥ አያሳዝንምም።

Ver Capítulo Cópia de




ሰቈቃወ 3:33
8 Referências Cruzadas  

በኀ​ይል ከእ​ርሱ ጋር እኩል የሚ​ሆን፥ እው​ነ​ት​ንም የሚ​ፈ​ርድ ሌላ አና​ገ​ኝም። እርሱ እን​ደ​ማ​ይ​ሰማ ታስ​ባ​ለ​ህን?


እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በኃ​ጥ​ኣን ተራራ እንደ ነበረ ይነ​ሣል፤ በገ​ባ​ዖን ሸለ​ቆም ይኖ​ራል፤ ሥራ​ውን ማለት መራራ ሥራ​ውን በቍጣ ይሠ​ራል፤ ቍጣ​ውም ድን​ቅን ያደ​ር​ጋል፤ መር​ዙም ልዩ ነው።


ላሜድ። በም​ድር የተ​ጋ​ዙ​ትን ሁሉ ከእ​ግሩ በታች ይረ​ግ​ጣ​ቸው ዘንድ፥


የም​ዋ​ቹን ሞት አል​ፈ​ቅ​ድ​ምና፥ ይላል ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ ስለ​ዚህ በን​ስሓ ተመ​ለ​ሱና በሕ​ይ​ወት ኑሩ።


እኔ ሕያው ነኝና ኀጢ​አ​ተ​ኛው ከመ​ን​ገዱ ተመ​ልሶ በሕ​ይ​ወት ይኖር ዘንድ እንጂ ኀጢ​አ​ተ​ኛው ይሞት ዘንድ አል​ፈ​ቅ​ድም፤ ይላል ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ የእ​ስ​ራ​ኤል ቤት ሆይ! ተመ​ለሱ፤ ከክፉ መን​ገ​ዳ​ችሁ ተመ​ለሱ፤ ስለ ምንስ ትሞ​ታ​ላ​ችሁ? በላ​ቸው።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios