Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ሰቈቃወ 3:27 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

27 ሰው በታ​ና​ሽ​ነቱ ቀን​በር ቢሸ​ከም መል​ካም ነው።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

27 ሰው በወጣትነቱ፣ ቀንበር ቢሸከም መልካም ነው።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

27 ሰው በታናሽነቱ ቀንበር ቢሸከም መልካም ነው።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

27 ሰው በወጣትነቱ መከራን በትዕግሥት ቢቀበል መልካም ነው።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

27 ሰው በታናሽነቱ ቀንበር ቢሸከም መልካም ነው።

Ver Capítulo Cópia de




ሰቈቃወ 3:27
8 Referências Cruzadas  

እግ​ር​ህም በድ​ን​ጋይ እን​ዳ​ት​ሰ​ና​ከል በእ​ጆ​ቻ​ቸው ያነ​ሡ​ሃል።


የጭ​ን​ቀት ቀን ሳይ​መጣ በጕ​ብ​ዝ​ናህ ወራት ፈጣ​ሪ​ህን ዐስብ፤ ደስ አያ​ሰ​ኙም የም​ት​ላ​ቸው ዓመ​ታት ሳይ​ደ​ርሱ፥


ለም​ት​ሻ​ውና ለም​ት​ታ​ገሥ፥ ዝም ብላም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ማዳን ተስፋ ለም​ታ​ደ​ርግ ነፍስ መል​ካም ነው።


ዮድ። እርሱ አሸ​ክ​ሞ​ታ​ልና ዝም ብሎ ለብ​ቻው ይቀ​መጥ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios