Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መሳፍንት 9:52 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

52 አቤ​ሜ​ሌ​ክም ወደ ግንቡ ሄደ። እነ​ር​ሱም ተዋ​ጉት። አቤ​ሜ​ሌ​ክም በእ​ሳት ሊያ​ቃ​ጥ​ለው ወደ ግንቡ ደጅ ቀረበ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

52 አቢሜሌክም ተዋግቶ ግንቡን ያዘ፤ ይሁን እንጂ እሳት ለመለኰስ ወደ ግንቡ መግቢያ አጠገብ እንደ ደረሰ፣

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

52 አቤሜሌክም ተዋግቶ ግንቡን ያዘ፤ ይሁን እንጂ እሳት ለመለኮስ ወደ ግንቡ መግቢያ አጠገብ እንደ ደረሰ፥

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

52 አቤሜሌክ እየተዋጋ ወደ ግንቡ በደረሰ ጊዜ በእሳት ለማያያዝ ወደ በሩ ቀረበ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

52 አቤሜሌክም ወደ ግንቡ ቀርቦ ይዋጋ ነበር፥ በእሳትም ሊያቃጥለው ወደ ግንቡ ደጅ ደረሰ።

Ver Capítulo Cópia de




መሳፍንት 9:52
5 Referências Cruzadas  

ኤዶ​ም​ያ​ስን በእ​ው​ነት መታህ፤ ልብ​ህ​ንም ከፍ ከፍ አደ​ረ​ግህ፤ በዚያ ተመካ፤ በቤ​ት​ህም ተቀ​መጥ፤ አንተ፥ ይሁ​ዳም ከአ​ንተ ጋር ትወ​ድቁ ዘንድ ስለ ምን መከ​ራን ትሻ​ለህ?” ብሎ ወደ ይሁዳ ንጉሥ ወደ አሜ​ስ​ያስ ላከ።


በዚያ ጊዜም ምና​ሔም ቴር​ሳን፥ በእ​ር​ስ​ዋም ያሉ​ትን ሁሉ፥ ዳር​ቻ​ዋ​ንም መታ፤ ይከ​ፍ​ቱ​ለ​ትም ዘንድ አል​ወ​ደ​ዱ​ምና መታት፤ በእ​ር​ስ​ዋም የነ​በ​ሩ​ትን እር​ጉ​ዞች ሁሉ ሰነ​ጠ​ቃ​ቸው።


በእ​ር​ስ​ዋም ተቀ​መጠ፤ እጅም አደ​ረ​ጋት። በከ​ተ​ማ​ዪ​ቱም ውስጥ ብርቱ ግንብ ነበረ፤ የከ​ተ​ማ​ዪ​ቱም ሰዎች ሁሉ፥ ወን​ዱና ሴቱ ሁሉ፥ ወደ​ዚያ ሸሹ፤ ደጁ​ንም በኋ​ላ​ቸው ዘጉ፤ ወደ ግን​ቡም ሰገ​ነት ላይ ወጡ።


አን​ዲ​ትም ሴት በአ​ቤ​ሜ​ሌክ ራስ ላይ የወ​ፍጮ መጅ ጣለ​ች​በት፤ አና​ቱ​ንም ሰበ​ረ​ችው።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios