Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መሳፍንት 12:8 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 ከእ​ር​ሱም በኋላ የቤተ ልሔሙ ሐሴ​ቦን እስ​ራ​ኤ​ልን ገዛ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

8 ከዮፍታሔ ቀጥሎ የቤተ ልሔሙ ኢብጻን በእስራኤል ላይ ፈራጅ ሆነ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 ከዮፍታሔ ቀጥሎ የቤተልሔሙ ኢብጻን በእስራኤል ላይ ፈራጅ ሆነ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

8 ከዮፍታሔ ቀጥሎ የቤተልሔም ተወላጅ የሆነው ኢብጻን የእስራኤል መሪ ሆነ፤

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

8 ከእርሱም በኋላ የቤተ ልሔሙ ኢብጻን በእስራኤል ላይ ፈራጅ ሆነ።

Ver Capítulo Cópia de




መሳፍንት 12:8
10 Referências Cruzadas  

ቀኔ​ዎ​ሳ​ው​ያ​ንን፥ ቄኔ​ዜ​ዎ​ሳ​ው​ያ​ንን፥ ቄኔ​ሚ​ሎ​ሳ​ው​ያ​ንን፥


አንቺም ቤተ ልሔም ኤፍራታ ሆይ፥ አንቺ በይሁዳ አእላፋት መካከል ትሆኚ ዘንድ ታናሽ ነሽ፥ ከአንቺ ግን አወጣጡ ከቀድሞ ጀምሮ ከዘላለም የሆነ፥ በእስራኤልም ላይ ገዥ የሚሆን ይወጣልኛል።


ኢየሱስም በይሁዳ ቤተ ልሔም በንጉሡ በሄሮድስ ዘመን በተወለደ ጊዜ፥ እነሆ፥ ሰብአ ሰገል “የተወለደው የአይሁድ ንጉሥ ወዴት ነው? ኮከቡን በምሥራቅ አይተን ልንሰግድለት መጥተናልና” እያሉ ከምሥራቅ ወደ ኢየሩሳሌም መጡ።


ቃጠ​ናት፥ ናባ​ሐል፥ ሲም​ዖን፥ ኢያ​ሪሆ፥ ቤቴ​ሜ​ንም፤ ዐሥራ ሁለት ከተ​ሞ​ችና መን​ደ​ሮ​ቻ​ቸው።


ከአ​ቤ​ሜ​ሌ​ክም በኋላ ከይ​ሳ​ኮር ነገድ የሆነ የአ​ባቱ ወን​ድም ልጅ የፎሓ ልጅ ቶላ እስ​ራ​ኤ​ልን ለማ​ዳን ተነሣ፤ እር​ሱም በኤ​ፍ​ሬም ተራራ በሳ​ምር ተቀ​ምጦ ነበር።


ዮፍ​ታ​ሔም እስ​ራ​ኤ​ልን ስድ​ስት ዓመት ገዛ። ገለ​ዓ​ዳ​ዊው ዮፍ​ታ​ሔም ሞተ፤ በሀ​ገሩ በገ​ለ​ዓ​ድም ተቀ​በረ።


ሠላሳ ወን​ዶች ልጆ​ችና ሠላሳ ሴቶች ልጆ​ች​ንም ወለደ፤ ሠላሳ ሴቶች ልጆ​ቹ​ንም ወደ ውጭ ሀገር ዳረ፤ ለወ​ን​ዶች ልጆ​ቹም ከውጭ ሀገር ሠላሳ ሴቶች ልጆ​ችን አመጣ። እስ​ራ​ኤ​ል​ንም ሰባት ዓመት ገዛ።


በይ​ሁዳ ቤተ ልሔ​ምም ከይ​ሁዳ ወገን የሆነ አንድ ጐል​ማሳ ነበረ፤ እር​ሱም ሌዋዊ ነበረ፤ በዚ​ያም ይቀ​መጥ ነበር።


በዚ​ያም ዘመን ለእ​ስ​ራ​ኤል ንጉሥ አል​ነ​በ​ራ​ቸ​ውም። በተ​ራ​ራ​ማ​ውም በኤ​ፍ​ሬም ሀገር ማዶ የተ​ቀ​መጠ አንድ ሌዋዊ ሰው ነበረ፤ ከይ​ሁዳ ቤተ ልሔ​ምም ዕቅ​ብት አገባ።


እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሳሙ​ኤ​ልን፥ “በእ​ስ​ራ​ኤል ላይ እን​ዳ​ይ​ነ​ግሥ ለና​ቅ​ሁት ለሳ​ኦል የም​ታ​ለ​ቅ​ስ​ለት እስከ መቼ ነው? የዘ​ይ​ቱን ቀንድ ሞል​ተህ ና፤ በል​ጆቹ መካ​ከል ለእኔ ንጉሥ አዘ​ጋ​ጅ​ቼ​አ​ለ​ሁና ወደ እሴይ ወደ ቤተ ልሔም እል​ክ​ሃ​ለሁ” አለው።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios