Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዮሐንስ 6:20 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

20 እር​ሱም፥ “እኔ ነኝ፤ አት​ፍሩ” አላ​ቸው።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

20 እርሱ ግን፣ “እኔ ነኝ፤ አትፍሩ” አላቸው።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

20 እርሱ ግን “እኔ ነኝ፤ አትፍሩ፤” አላቸው።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

20 እርሱ ግን “እኔ ነኝ! አትፍሩ!” አላቸው።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

20 እርሱ ግን፦ እኔ ነኝ፤ አትፍሩ አላቸው።

Ver Capítulo Cópia de




ዮሐንስ 6:20
11 Referências Cruzadas  

የአፉ ቃል ዐመ​ፅና ሽን​ገላ ነው፤ በጎ ሥራን ይሠራ ዘንድ ማስ​ተ​ዋ​ልን አል​ወ​ደ​ደም።


እኔ ከአ​ንተ ጋር ነኝና አት​ፍራ፤ እኔ አም​ላ​ክህ ነኝና አት​ደ​ን​ግጥ፤ አበ​ረ​ታ​ሃ​ለሁ፤ እረ​ዳ​ህ​ማ​ለሁ፤ በጽ​ድ​ቄም ቀኝ ደግፌ እይ​ዝ​ሃ​ለሁ።


ያዕ​ቆብ ሆይ፥ አት​ፍራ፤ በቍ​ጥር ጥቂት የነ​በ​ርህ እስ​ራ​ኤል ሆይ፥ እኔ እረ​ዳ​ሃ​ለሁ፥ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ የሚ​ቤ​ዥ​ህም የእ​ስ​ራ​ኤል ቅዱስ ነው።


ራሳ​ች​ሁን አት​ደ​ብቁ፤ ከጥ​ንት ጀምሮ አል​ሰ​ማ​ች​ሁ​ምን? አል​ነ​ገ​ር​ኋ​ች​ሁ​ምን? ከእኔ ሌላ አም​ላክ እንደ ሌለ ምስ​ክ​ሮች ናችሁ።”


እርሱ ግን “አትደንግጡ፤ የተሰቀለውን የናዝሬቱን ኢየሱስን ትፈልጋላችሁ፤ ተነሥቶአል፤ በዚህ የለም፤ እነሆ፥ እርሱን ያኖሩበት ስፍራ።


ሁሉ አይተውታልና ታወኩም። ወዲያውም ተናገራቸውና “አይዞአችሁ፤ እኔ ነኝ፤ አትፍሩ፤” አላቸው።


ሃያ አም​ስት ወይም ሠላሳ ምዕ​ራፍ ያህል ከሄዱ በኋላ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስን በባ​ሕር ላይ ሲሄድ አዩት፤ ወደ ታን​ኳዉ በቀ​ረበ ጊዜም ፈሩ።


ወደ ታን​ኳ​ው​ዪቱ ሊያ​ወ​ጡት ሲሹም ታን​ኳ​ዪቱ ወዲ​ያ​ውኑ ሊሄዱ ወደ ወደ​ዱ​በት ወደብ ደረ​ሰች።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios