Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዮሐንስ 15:23 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

23 እኔን የሚ​ጠላ አባ​ቴን ይጠ​ላል።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

23 እኔን የሚጠላ፣ አባቴንም ይጠላል።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

23 እኔን የሚጠላ አባቴን ደግሞ ይጠላል።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

23 እኔን የሚጠላ አባቴንም ይጠላል፤

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

23 እኔን የሚጠላ አባቴን ደግሞ ይጠላል።

Ver Capítulo Cópia de




ዮሐንስ 15:23
5 Referências Cruzadas  

ባል​መ​ጣ​ሁና ባል​ነ​ገ​ር​ኋ​ቸ​ውስ ኖሮ ኀጢ​አት ባል​ሆ​ነ​ባ​ቸ​ውም ነበር፤ አሁን ግን ለኀ​ጢ​አ​ታ​ቸው ምክ​ን​ያት የላ​ቸ​ውም።


ሌላ ያል​ሠ​ራ​ውን ሥራ በመ​ካ​ከ​ላ​ቸው ባል​ሠራ ኖሮ ኀጢ​አት ባል​ሆ​ነ​ባ​ቸ​ውም ነበር፤ አሁን ግን እኔ​ንም አባ​ቴ​ንም አይ​ተ​ዋል፤ ጠል​ተ​ው​ማል።


ወልድን የሚክድ ሁሉ አብ እንኳ የለውም፤ በወልድ የሚታመን አብ ደግሞ አለው።


ለሚወጣ ሁሉ በክርስቶስም ትምህርት ለማይኖር ሰው አምላክ የለውም፤ በክርስቶስ ትምህርት ለሚኖር አብና ወልድ አሉት።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios